በኢትዮጵያ ኦሮምያና ሶማሌ ክልል የግጭት ሰለባዎች ጉዳይ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች በተከሰተው ግጭት የተሳተፉና ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5