በኢትዮጵያ ኦሮምያና ሶማሌ ክልል የግጭት ሰለባዎች ጉዳይ መግለጫ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች በተከሰተው ግጭት የተሳተፉና ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር አስታወቁ፡፡