ድምጽ የኦሮምያ የዛሬ ሰልፎች ኦክቶበር 16, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ላለፉት ተከታታይ ሣምንታት በየሥፍራው ሰልፎች ሲካሂዱባት በሰነበተችው ኦሮምያ ዛሬም በመቱ፣ በጊምቢና በፍቼ “ብዙ ሰው ተገኝቶባዋል” የተባሉ ሰላማዊ ሰልፎች መካሄዳቸው ተገልጿል።