ድምጽ የሞቅዲሾ ፍንዳታ በሀገሪቱ የሽብር ታሪክ ከፍተኛው መሆኑ ተገለፀ ኦክቶበር 16, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈው ቅዳሜ ሶማልያ ዋና ከተማ ሞቅዲሾ ውስጥ የደረሰው ፍንዳታ፣ በሀገሪቱ የሽብር ታሪክ ከፍተኛው መሆኑ ተገለፀ።