በዶ/ር መረራ ጉዲና የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ ተወሰነ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ የፌደሬሽን ምክር ቤት ወሰነ፡፡