ድምጽ ዩኤስአይዲ በኢትዮጵያ የእናቶችና የሕፃናት ሞት የመቀነስ መርኃ ግብሩ ኦክቶበር 16, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምቀፍ የልማት ተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ በኢትዮጵያ ያለውን የእናቶች እና የሕፃናት ሞት ለመቀነስ ያለሙ መርኃ ግብሮችን ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡