ዩኤስአይዲ በኢትዮጵያ የእናቶችና የሕፃናት ሞት የመቀነስ መርኃ ግብሩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምቀፍ የልማት ተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ በኢትዮጵያ ያለውን የእናቶች እና የሕፃናት ሞት ለመቀነስ ያለሙ መርኃ ግብሮችን ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡