ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አልተፈታም

Your browser doesn’t support HTML5

“ከዛሬ በኋላ የሚታሰረው እስር ‘ሕገ ወጥ’ ነው” ሲሉ ጠበቃው አቶ አመሐ መኮንን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ቤተሰቦቹና ጠበቃውን አነጋግረናል።