ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አልተፈታም
Your browser doesn’t support HTML5
“ከዛሬ በኋላ የሚታሰረው እስር ‘ሕገ ወጥ’ ነው” ሲሉ ጠበቃው አቶ አመሐ መኮንን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ቤተሰቦቹና ጠበቃውን አነጋግረናል።
Your browser doesn’t support HTML5