በቦረና ዞን ሶዳ ቀበሌ ዛሬ አራት ሰው ተገደለ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ቦረና ዞን ውስጥ በምትገኘው ሜጋ ከተማ አቅራቢያ በነዋሪዎችና በመከላከያ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት አራት ሰዎች መገደላቸውና 18 መቁሰላቸው ተገለፀ።