የአማራና የቅማንት ሕዝቦች

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራና የቅማንት ሕዝቦች ተቀላቅለው በሚኖሩባቸው ስምንት ቀበሌዎች በተካሄደው ሕዝበ ውሳኔ ሰባቱ በነባሩ አስተዳደር መቀጠል እንደሚፈልጉ በድምፃቸው ያረጋገጡበትን ውጤት የፌደሬሽን ምክር ቤት አፀደቀ።