የአማራና የቅማንት ሕዝቦች
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራና የቅማንት ሕዝቦች ተቀላቅለው በሚኖሩባቸው ስምንት ቀበሌዎች በተካሄደው ሕዝበ ውሳኔ ሰባቱ በነባሩ አስተዳደር መቀጠል እንደሚፈልጉ በድምፃቸው ያረጋገጡበትን ውጤት የፌደሬሽን ምክር ቤት አፀደቀ።
Your browser doesn’t support HTML5