ልደቱ አያሌው ስለ ኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ሁኔታ
Your browser doesn’t support HTML5
በእነዚህ ሁለት ቀናት በኦሮምያ የተለያዩ አካባቢዎች የተካሄዱ ሰላማዊ ሠልፎች መነሻ ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ ወገኖች ጉዳይ ቢሆንም ከአለፈው ዓመት የቀጠሉ ብሶቶችም ተንፀባርቀዋል ይላሉ አንዳንድ ተሳታፊዎች፡፡
Your browser doesn’t support HTML5