ድምጽ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ጉባዔ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ዕርቅ እየሠራ ነው ኦክቶበር 11, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ እና በኤርትራ በሚገኙ የሐይማኖር ተቋማት መሪዎቻቸው በኩል በሁለቱ ሃገሮች መካከል ሰላም ለማምጣት ጥረት መጀመሩን የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት አስታወቋል፡፡