የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ጉባዔ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ዕርቅ እየሠራ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ እና በኤርትራ በሚገኙ የሐይማኖር ተቋማት መሪዎቻቸው በኩል በሁለቱ ሃገሮች መካከል ሰላም ለማምጣት ጥረት መጀመሩን የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት አስታወቋል፡፡