የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ጉባዔ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ዕርቅ እየሠራ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ እና በኤርትራ በሚገኙ የሐይማኖር ተቋማት መሪዎቻቸው በኩል በሁለቱ ሃገሮች መካከል ሰላም ለማምጣት ጥረት መጀመሩን የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት አስታወቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5