ኢትዮጵያ ልጃገረዶችን ትምህርት ከሚነፈጉ ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገሮች አንዷ ናት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በመላው ዓለም ከ1 መቶ ሠላሳ ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ልጃገረዶች ዛሬም የመማር ዕድል አንደሌላቸው አንድ ጥናት አመለከተ፡፡