መኢአድ እና ሰማያዊ የአዲስ አበባን አስተዳደር ከሰሱ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

“ዕውቅና ነፍጎናል” ባሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አንድ አካል ላይ ክሥ መመሥረታቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት እና ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቁ፡፡