በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ ተካሄደ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ያዘጋጁት በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡