በባህርዳር ዩኒቨርስቲ እና በአስተዳደሩ መካከል የተፈጠረ ውዝግብ
Your browser doesn’t support HTML5
በባህርዳር ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ተቋም የሦስተኛ ዓመት ተማሪዎች እና በአስተዳደሩ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት የመኝታ እና የምግብ አገልግሎት እንደተቋረጠ ታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5