ድምጽ በላስ ቬጋስ ጥቃት ኢትዮጵያውያኖች ኦክቶበር 02, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ላስ ቬጋስ፣ ኔቫዳ ውስጥ አንድ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው፣ ትናንት ዕሑድ የአሜሪካ ሀገረ - ሰብ ሙዚቃ በሚካሄድበት ስፍራ ከፎቅ ላይ ተኩስ ከፍቶ ቢያንስ ሃምሳ ሰዎች መግደሉና ሌሎች ከ4መቶ በላይ ማቁሰሉን ፖሊሶች ገለፁ።