በላስ ቬጋስ ጥቃት ኢትዮጵያውያኖች

Your browser doesn’t support HTML5

ላስ ቬጋስ፣ ኔቫዳ ውስጥ አንድ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው፣ ትናንት ዕሑድ የአሜሪካ ሀገረ - ሰብ ሙዚቃ በሚካሄድበት ስፍራ ከፎቅ ላይ ተኩስ ከፍቶ ቢያንስ ሃምሳ ሰዎች መግደሉና ሌሎች ከ4መቶ በላይ ማቁሰሉን ፖሊሶች ገለፁ።