“በእሬቻ በዓል መሳሪያ የታጠቀ ኃይል እንዳይገባ ተስማምተናል” - አባገዳዎች

Your browser doesn’t support HTML5

በመድረኩ ላይም ምርቃትና ንግግር የሚያደርጉት አባ ገዳዎች ብቻ ናቸው ብለዋል። የዛሬ ዓመት በተከበረው የእሬቻ በዓል ላይ የበርካቶች ሕይወት መጥፋቱ ይታወሳል።