ኢሶዴፓ ስለ ግጭቶቹ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያና በሶማሌ እንዲሁም በደቡብና በኦሮምያ አዋሣኝ አካባቢዎች ላይ እየታዩ ያሉት ግጭቶች ለሃገሪቱ አጠቃላይ የወደፊት ዕጣ አስጊ ናቸው ሲል የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አስጠንቅቋል።