ድምጽ 'በደል እና ሙስና' - በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሴፕቴምበር 28, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአስተዳደስ በደል እና ሙስና ሥር ሰዷል ሲሉ አንዳንድ የቤተክርስቲያኑ አገልጋዮች ለቪኦኤ ገለፁ፡፡