'በደል እና ሙስና' - በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአስተዳደስ በደል እና ሙስና ሥር ሰዷል ሲሉ አንዳንድ የቤተክርስቲያኑ አገልጋዮች ለቪኦኤ ገለፁ፡፡