ድምጽ የሰላም መንገድ ለሴንትር አፍሪክ ሴፕቴምበር 27, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 በጦርነትና ብጥብጥ ለተዋጠችው ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ወደ ሰላም መሄጃው መንገድ አጥፍቶ አለመቀጣትን መዋጋት መሆኑን የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት አስታወቁ።