የሰላም መንገድ ለሴንትር አፍሪክ

Your browser doesn’t support HTML5

በጦርነትና ብጥብጥ ለተዋጠችው ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ወደ ሰላም መሄጃው መንገድ አጥፍቶ አለመቀጣትን መዋጋት መሆኑን የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት አስታወቁ።