በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ተወካዮች

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት በዓለም እጅግ ፈጣኗ ምጣኔ ኃብት ትሆናለች ተብሎ ተተንብይዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል።