ድምጽ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ተወካዮች ሴፕቴምበር 25, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት በዓለም እጅግ ፈጣኗ ምጣኔ ኃብት ትሆናለች ተብሎ ተተንብይዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል።