ድምጽ የቡሩንዲ ስደተኞ በፍላጎታቸው ከታንዛኒታ ወደ ሃገራቸው እየተመለሱ ነው ሴፕቴምበር 22, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ዓለምቀፍ የፍልሰት ድርጅት /አይኦኤም/ ከአለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ 1 ሺህ 6መቶ 66 የቡሩንዲ ስደተኞችን በፍላጎታቸው ከታንዛኒያ ወደ ሃገራቸ እንዲመለሱ ማድረጉን ገልጿል፡፡