የቡሩንዲ ስደተኞ በፍላጎታቸው ከታንዛኒታ ወደ ሃገራቸው እየተመለሱ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለምቀፍ የፍልሰት ድርጅት /አይኦኤም/ ከአለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ 1 ሺህ 6መቶ 66 የቡሩንዲ ስደተኞችን በፍላጎታቸው ከታንዛኒያ ወደ ሃገራቸ እንዲመለሱ ማድረጉን ገልጿል፡፡