መድረክ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ግጭት መንግሥትን ከሰሰ
Your browser doesn’t support HTML5
ሰሞኑን በኦሮሚያና በበኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎችና በሌሎችም ሥፍራዎች የተቀሰቀሱ ግጭቶች፣ የሕዝቡን የለውጥ ጥያቄዎች አቅጣጫ ለማስቀየር በመንግሥት የተቀየሰ ዘዴ ነው ሲል መድረክ ከሰሰ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5