የኬንያው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔና የምርጫ ኮምሽኑ
Your browser doesn’t support HTML5
“የ2017ቱ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በሕገ መንግስቱና በጽሁፍ በተቀመጡ የአገሪቱ የምርጫ ሕጎች ድንጋጌ መሠረት ያለመካሄዱን ነው ያጤንነው። ግልጽም፣ በማረጋገጫ ሊደገፍ የቻለም አይደለም። በዚህ የሕጉ አግባብ እና በምርጫ ሕጉ አንቀጽ 83 የሕግ ትርጓሜ ብቻ እንኳን የምርጫውን ውጤት ውድቅ ከማድረግ የተለየ አማራጭ አልነበረንም።” ፊሎሜና ምዊሉ የፕሬዝዳንታዊ ምርጫው ውጤት ‘ውድቅ ይደረግ’ ሲሉ፤ ውሳኔ ካሳለፉት የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ዳኞች አንዷ ናቸው።