የዴሞክራሲያዊ ተቋማት ግንባታ ጉባዔ

Your browser doesn’t support HTML5

ቪዥን ኢትዮጵያ ያዘጋጀው “የዴሞክራሲያዊ ተቋማት ግንባታ በኢትዮጵያ” ተብሎ የተሰየመ የውይይት ጉባዔ የፊታችን ቅዳሜና ዕሁድ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ ይካሄዳል።