የአሜሪካ ኤምባሲ በኦሮሚያ እና ሶማሌ ድንበር የጎሳ ግጭት ጉዳይ መግለጫ አወጣ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡