በባሌ ዞን በተፈፀመ ጥቃት 16 ሰው ተገደለ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ወረዳዎች ላይ ተስፋፍተው እጅግ የበዛ ሕይወት ያጠፉት ጥቃቶችና ግጭቶትን ለማስቆም ጥረት እየተደረገ ባለበት ጊዜ ባሌ ዞን ውስጥም ትናንት በተፈፀመ ጥቃት 16 ሰው መገደሉ ተገለፀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5