የቅማንት ውሳኔ ሕዝብ ተካሄደ

Your browser doesn’t support HTML5

ውሳኔ ሕዝብ ይካሄዳል ከተባለባቸው የቅማንት 12 ቀበሌዎች መካከል ትናንት በስምንቱ መካሄዱን የአማራ ክልላዊ አስተዳደር የኮሚኒኬሽንስ ጉዳቶች ጽ/ቤት አስታወቀ።