ሰማያዊ ፓርቲ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ሕልውናዋ አደጋ ላይ ነው አለ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

"ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ሕልውናዋ ከምንጊዜውም በባሰ ሁኔታ፣ አደጋ ላይ ወድቋል" ሲል ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ፡፡