ድምጽ አወዳይ ላይ የተፈፀመ ግድያና የጅጅጋ ሰፊ መፈናቀል ሴፕቴምበር 14, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 በሶማሌ ክልልና በኦሮሚያ አጎራባች አካባቢዎች ላይ ከተፈፀመው ጥቃቶችና እየታዩ ካሉ ግጭቶች ጋር በተያያዙ ሁከት አዘል ጥቃቶች አወዳይ ከተማ ውስጥ ቁጥሩ የበዛ ሰው ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል፡፡