ድምጽ በኢትዮጵያ ርሀብን ለዘለቄታው ለማጥፋት ዓለምቀፍ ድርጅቶች ምን አየሰሩ ነው ሴፕቴምበር 14, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት ለአራት ዓመታት ከሥልሳ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጭ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እድገት እያገዘ እንደሚገኝ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡