በኢትዮጵያ ርሀብን ለዘለቄታው ለማጥፋት ዓለምቀፍ ድርጅቶች ምን አየሰሩ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት ለአራት ዓመታት ከሥልሳ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጭ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እድገት እያገዘ እንደሚገኝ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5