በኢትዮጵያ ርሀብን ለዘለቄታው ለማጥፋት ዓለምቀፍ ድርጅቶች ምን አየሰሩ ነው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት ለአራት ዓመታት ከሥልሳ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጭ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እድገት እያገዘ እንደሚገኝ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡