"በድንበር ይገባኛል ጥያቄዎች ሰበብ የሰው ህይወት እየጠፋ ነው" - ሰመጉ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ሰመጉ/ “በድንበር ይገባኛል ጥያቄዎች ሰበብ” የብዙ ሰው ህይወት እየጠፋ መሆኑን አመልክቶ የከፋ ችግር ከመከሰቱ በፊት አስቸኳይ መፍትሄ እንዲያገኝ ጠይቀ፡፡