ድምጽ "በድንበር ይገባኛል ጥያቄዎች ሰበብ የሰው ህይወት እየጠፋ ነው" - ሰመጉ ሴፕቴምበር 12, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ሰመጉ/ “በድንበር ይገባኛል ጥያቄዎች ሰበብ” የብዙ ሰው ህይወት እየጠፋ መሆኑን አመልክቶ የከፋ ችግር ከመከሰቱ በፊት አስቸኳይ መፍትሄ እንዲያገኝ ጠይቀ፡፡