መስከረም አንድ በአሜሪካ

Your browser doesn’t support HTML5

መስከረም አንድ በአሜሪካዊያን ዘንድ በከበደ ኀዘን ታስቦ የሚውል ቀን ነው። ልክ የዛሬ 16 ዓመት መስከረም 1994 ዓ.ም. በበረራ ቁጥር 77 የተመዘገበ የአሜሪካን ኤይርላይንስ አይሮፕላን ተሣፍረውበት ከነበሩ 59 መንገደኞች ጋር ተጠልፎ የዩናይትድ ስቴትስ የመከለከያ ሚኒስቴርን መታ። ያኔ ፔንታገን ውስጥ የነበሩ 125 ሰዎች ተገደሉ።