ድምጽ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የክረምት መርኃ ግብር የድህረ ምርቃ ተማሪዎች አማረሩ ሴፕቴምበር 08, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርኃ ግብር ለድህረ ምርቃ ፕሮግራም ተማሪዎች ለምርምር ሥራ በመንግሥት የተፈቀደውን ክፍያ እንደተነፈጉ የ3መቶ ያህል ተማሪዎች ወኪል ነኝ ያሉ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡