ኦፌኮ በእሬቻ በዓል ለሞቱ ሰዎች የተቋቋመ መናፈሻን ተቃወመ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ በቢሸፍቱ ደብረዘይት ከተማ ባለፈው ዓመት በእሬቻ በዓል ላይ ለሞቱት ሰዎች ተቋቋመ የተባለውን መናፈሻ በመቃወም መግለጫ አሰራጬ፡፡