ድምጽ ኦፌኮ በእሬቻ በዓል ለሞቱ ሰዎች የተቋቋመ መናፈሻን ተቃወመ ሴፕቴምበር 08, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ በቢሸፍቱ ደብረዘይት ከተማ ባለፈው ዓመት በእሬቻ በዓል ላይ ለሞቱት ሰዎች ተቋቋመ የተባለውን መናፈሻ በመቃወም መግለጫ አሰራጬ፡፡