በሙስና የተጠረጠሩ ሁለት የመንግሥት ኃላፊዎች ፍ/ቤት ቀረቡ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉ ሰዎች ቁጥር ከ1 መቶ 25 በላይ ደርሷል፡፡