ስለኦብነጉ አመራር አባል ተይዞ መሰጠት ከሞቃዲሾ መግለጫ ወጣ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር - ኦብነግ አመራር አባል የሆኑን አብዲከሪም ሼክ ሙሴን በቅርቡ ለኢትዮጵያ መንግሥት አሳልፎ የሰጠው "ከሃገሪቱ ውስጥ የፀጥታ ሥጋትን ለማስወገድ ባደረገው እንቅስቃሴ የተወሰደ ሕጋዊ እርምጃ ነው" ሲል የሶማሊያ መንግሥት አስታውቋል።