ከኢህአዴግ ጋር ለመደራደር የወሰኑት 12ቱ ተቃዋሚ ድርጅቶች የጋራ ስብስብ ፈጠሩ
Your browser doesn’t support HTML5
ለአለፉት ሰባት ወራት ያህል ከገዥው ግንባር ኢህአዴግ ጋር ውይይት እና ድርድር ሲያደርጉ ከቆዩት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል አሥራ ሁለቱ ወደ ፊት ለሚደረግ ድርድር አንድ የጋራ ስብስብ መፍጠራቸውን ይፋ አደረጉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5