ዲሞክራሲ በተግባር
Your browser doesn’t support HTML5
የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነሐሴ 2 ቀን 2009 ዓ.ም የተካሄደውን ፕሬዘደንታዊ ምርጫ ውጤት ውድቅ አድርጎ አዲስ ምርጫ እንዲካሄድ ባለፈው ሣምንት ማዘዙ ይታወቃል።
Your browser doesn’t support HTML5