ዲሞክራሲ በተግባር

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነሐሴ 2 ቀን 2009 ዓ.ም የተካሄደውን ፕሬዘደንታዊ ምርጫ ውጤት ውድቅ አድርጎ አዲስ ምርጫ እንዲካሄድ ባለፈው ሣምንት ማዘዙ ይታወቃል።