የኬንያ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ውድቅ ተደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

ኬንያ በቅርቡ ያካሄደችው ፕሬዘደንታዊ የምርጫ ሂደት ፍትሃዊ አልነበረም ሲል የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውጤቱን ውድቅ አድርጓል፤ ምርጫው በድጋሚ እንዲካሄድ ወስኗል።