ቀልቢ ዻጋ ለኢትዮጵያ ተሰጥተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሊያ መንግሥት የኦጋዴን ነፃነት ግንባር የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆኑትን ቀልቢ ዻጋ ተብለው የሚጠሩትን አብዲሃኪም ሼህ ሙሴን ለኢትዮጵያ አሳልፎ መስጠቱን አውግዞ ዓለምአቀፍ ጣልቃገብነት ጠይቋል።