በድርቅ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን የ91 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ተገኘ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሰለኝ ጋር የተወያዩት የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን በድርቅ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን የሚሆን የ91 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ድጋፍ ይፋ አድርገዋል።