ድምጽ ዲሞክራሲ በተግባር ኦገስት 30, 2017 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪክስ ቴሌርሰን ሰሞኑን እርሳቸውና አንድ ሌላ ረዳት ለጋዜጠኞች የሰጧቸውን አስተያየት ተከትሎ በቅርቡ ከትራምፕ አስተዳደር ሊሰናበቱ እንደሚችሉ እዚህ በዋሺንግተን አካባቢ በስፋት እየተገረ ነው፡፡