ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡና ከድኅነት እንዲወጡ ለማገዝ ለጀመረችው “የፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” ለሁለተኛ ዙር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመረጠቻቸውን ሀገራት ይፋ አደረገች፡፡