የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምቀፍ የልማት ተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን ከነገ ጀምሮ የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት በኢትዮጵያ ያደርጋሉ፡፡