የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምቀፍ የልማት ተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን ከነገ ጀምሮ የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት በኢትዮጵያ ያደርጋሉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5