ድምጽ የኬኒያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተቃዋሚ ፓርቲውን ክስ መስማት ጀመረ ኦገስት 28, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈው ነሐሴ ስምንት በኬኒያ የተደረገውን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ወጤት እንደማይቀበል ገልጾ ክስ የመሰረትውን የተቃዋሚ ፓርቲ ክርክር ፍርድ ቤቱ በማድመጥ ላይ ይገኛል። ዝርዝሩን ያድምጡ