በአማራ ክልል የገባው አተት በፀበል ቦታዎች የተከሰተ ነው ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር፣ሰሜን ጎንደርና ደቡብ ወሎ አጣታዳፊ ትውከትና ተቅማጥ ወይም (አተት) መስፋፋቱን የተ.መ.ድ የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ /ኦቻ/ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5