በኮምቦልቻ አጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ ገብቷል

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል ከሐረር 16 ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘው ኮምቦልቻ ከተማ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ከገባ አምስት ቀናት መቆጠሩን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።