በኮምቦልቻ አጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ ገብቷል
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያ ክልል ከሐረር 16 ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘው ኮምቦልቻ ከተማ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ከገባ አምስት ቀናት መቆጠሩን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5