በኦሮሚያ ከተሞች የሥራ ማቆም አድማ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል አያሌ ከተሞች የንግድ ሱቆች ተዘግተው መዋላቸው ታወቀ፡፡ በአንዳንድ ከተሞች የሱቅ ባለቤቶች በግድ እንዲከፍቱ ተደርገዋል ተባለ፡፡