ድምጽ በኦሮሚያ ከተሞች የሥራ ማቆም አድማ ኦገስት 23, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮሚያ ክልል አያሌ ከተሞች የንግድ ሱቆች ተዘግተው መዋላቸው ታወቀ፡፡ በአንዳንድ ከተሞች የሱቅ ባለቤቶች በግድ እንዲከፍቱ ተደርገዋል ተባለ፡፡