ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
ቁጥራቸው በ3 ሚሊዮን ለጨመረው ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች፣ የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑንና አሁኑኑ መመጣት እንዳለበት የተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5