ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ቁጥራቸው በ3 ሚሊዮን ለጨመረው ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች፣ የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑንና አሁኑኑ መመጣት እንዳለበት የተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡