ድምጽ ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑ ተገለፀ ኦገስት 22, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ቁጥራቸው በ3 ሚሊዮን ለጨመረው ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች፣ የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑንና አሁኑኑ መመጣት እንዳለበት የተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡