"የግንዛቤ፣ የመረጃ እጥረትና ሌብነት መንግሥታችንን ዋጋ እያስከፈለው ነው" - ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ደሳለኝ
Your browser doesn’t support HTML5
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በዕለት ገቢ ግብር ተመን ላይ የተሰራው ስሌት አርባ በመቶ ያህል ችግር አንዳለበት አስታወቁ፡፡ “የግንዛቤ፣ የመረጃ እጥረትና ሌብነት” መንግሥታቸውን ዋጋ እያስከፈለው አንደሚገኝም ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5